Isaiah 53:12

12ስለዚህ ድርሻውን ከታላላቆች
ወይም፣ ከብዙዎች ጋር
ጋር እሰጠዋለሁ፤
ምርኮውን ከኀያላን
ወይም፣ እጅግ ብዙ ከሆኑ ጋር
ጋር ይካፈላል፤
እስከ ሞት ድረስ ሕይወቱን አሳልፎ በመስጠቱ፣
ከክፉ አድራጊዎችም ጋር በመቈጠሩ፣
የብዙዎችን ኀጢአት ተሸከመ፤
ስለ ዐመፀኞችም ማለደ።
Copyright information for AmhNASV