Isaiah 53:12
12
ስለዚህ ድርሻውን ከታላላቆች
▼
▼
ወይም፣
ከብዙዎች ጋር
ጋር እሰጠዋለሁ፤
ምርኮውን ከኀያላን
▼
▼
ወይም፣
እጅግ ብዙ ከሆኑ ጋር
ጋር ይካፈላል፤
እስከ ሞት ድረስ ሕይወቱን አሳልፎ በመስጠቱ፣
ከክፉ አድራጊዎችም ጋር በመቈጠሩ፣
የብዙዎችን ኀጢአት ተሸከመ፤
ስለ ዐመፀኞችም ማለደ።
Copyright information for
AmhNASV