Micah 3:12

12ስለዚህ በእናንተ ምክንያት፣
ጽዮን እንደ ዕርሻ ትታረሳለች፣
ኢየሩሳሌም የፍርስራሽ ክምር ትሆናለች፤
የቤተ መቅደሱም ኰረብታ ዐረም የበቀለበት ጕብታ ይሆናል።
Copyright information for AmhNASV