Ezra 2
ወደ አገራቸው የተመለሱ ምርኮኞች ዝርዝር
2፥1-70 ተጓ ምብ – ነህ 7፥6-73 1የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ማርኮ ከወሰዳቸው መካከል ከምርኮ ተመልሰው ወደየራሳቸው ከተሞች ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም የመጡት የአገሩ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ 2 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
3 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
4 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
5 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
6 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
7 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
8 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
9 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
10 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
11 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
12 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
13 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
14 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
15 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
16 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
17 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
18 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
19 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
20 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
21 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
22 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
23 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
24 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
25 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
26 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
27 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
28 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
29 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
30 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
31 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
32 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
33 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
34 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:35.
35 ▼
36 ▼▼ In this translation, this verse contains text which in some other translations appears in verses ዕዝ 2:2-ዕዝ 2:35.
የመጡትም ከዘሩባቤል፣ ከኢያሱ፣ ከነህምያ፣ ከሠራያ፣ ከረዕላያ፣ ከመርዶክዮስ፣ ከበላሳን፣ ከመሴፋር፣ ከበጉዋይ፣ ከሬሁም፣ ከበዓና ጋር ነበር። የተመለሱት የእስራኤል ሰዎች ዝርዝር የሚከተለው ነው፤ cv የፋሮስ ዘሮች | 2,172 |
cv የሰፋጥያስ ዘሮች | 372 |
cv የኤራ ዘሮች | 775 |
cv ከኢያሱና ከኢዮአብ ዘር የሆኑት የፈሐት ሞዓብ ዘሮች | 2,812 |
cv የኤላም ዘሮች | 1,254 |
cv የዛቱዕ ዘሮች | 945 |
cv የዘካይ ዘሮች | 760 |
cv የባኒ ዘሮች | 642 |
cv የቤባይ ዘሮች | 623 |
cv የዓዝጋድ ዘሮች | 1,222 |
cv የአዶኒቃም ዘሮች | 666 |
cv የበጉዋይ ዘሮች | 2,056 |
cv የዓዲን ዘሮች | 454 |
cv የሕዝቅያስ ልጅ የአጤር ዘሮች | 98 |
cv የቤሳይ ዘሮች | 323 |
cv የዮራ ዘሮች | 112 |
cv የሐሱም ዘሮች | 223 |
cv የጋቤር ዘሮች | 95 |
cv የቤተ ልሔም ሰዎች ▼ ▼ ወይም ልጆች፣ ዘሮች | 123 |
cv የነጦፋ ሰዎች | 56 |
cv የዓናቶት ሰዎች | 128 |
cv የዓዝሞት ዘሮች | 42 |
cv የቂርያትይዓሪም ▼ ▼ የሰብዓ ሊቃናት ትርጒም (እንዲሁም ነህ 7፥29 ይመ)፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ቂሪያት ኦሪም ይላል። ፣ የከፊራና የብኤሮት ዘሮች | 743 |
cv የራማና የጌባ ዘሮች | 621 |
cv የማክማስ ሰዎች | 122 |
cv የቤቴልና የጋይ ሰዎች | 223 |
cv የናባው ዘሮች | 52 |
cv የመጌብስ ዘሮች | 156 |
cv የሌላው ኤላም ዘሮች | 1,254 |
cv የካሪም ዘሮች | 320 |
cv የሎድ፣ የሐዲድና | 725 |
cv የኢያሪኮ ሰዎች | 345 |
cv የሴናዓ ዘሮች | 3,630 |
▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:39.
37 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:39.
38 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:39.
39 ▼
43 ▼▼ In this translation, this verse contains text which in some other translations appears in verses ዕዝ 2:36-ዕዝ 2:39.
ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች | 973 |
cv የኢሜር ዘሮች | 1,052 |
cv የፋስኮር ዘሮች | 1,247 |
cv የካሪም ዘሮች | 1,017 |
▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
44 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
45 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
46 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
47 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
48 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
49 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
50 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
51 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
52 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
53 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:54.
54 ▼
55 ▼▼ In this translation, this verse contains text which in some other translations appears in verses ዕዝ 2:43-ዕዝ 2:54.
የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች፦ የሲሐ፣ |
የሐሡፋና የጠብዖት ዘሮች፤ |
cv የኬራስ፣ የሲዓ፣ የፋዶን ዘሮች፤ |
cv የልባና፣ የአጋባ፣ የዓቁብ ዘሮች፤ |
cv የአጋብ፣ የሰምላይ፣ የሐናን ዘሮች፤ |
cv የጌዴል፣ የጋሐር፣ የራያ ዘሮች፤ |
cv የረአሶን፣ የኔቆዳ፣ የጋሴም ዘሮች፤ |
cv የዖዛ፣ የፋሴሐ፣ የቤሳይ ዘሮች፤ |
cv የአስና፣ የምዑናውያን፣ የንፉሰሲም ዘሮች፤ |
cv የበቅቡቅ፣ የሐቁፋ፣ የሐርሑር ዘሮች፤ |
cv የበስሎት፣ የምሒዳ፣ የሐርሳ ዘሮች፤ |
cv የበርቆስ፣ የሲሣራ፣ የቴማ ዘሮች፤ |
cv የንስያና የሐጢፋ ዘሮች፤ |
▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:58.
56 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:58.
57 ▼▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:58.
58 ▼
59 ▼▼ In this translation, this verse contains text which in some other translations appears in verses ዕዝ 2:55-ዕዝ 2:58.
የሰሎሞን አገልጋዮች ዘሮች፦ የሶጣይ፣ የሶፌሬት፣ የፍሩዳ ዘሮች፤ |
cv የየዕላ፣ የደርቆን፣ የጌዴል ዘሮች፤ |
cv የሰፋጥያስ፣ የሐጢል፣ የፈክራት፣ የሐፂ |
ቦይም፣ የአሚ ዘሮች፤ |
cv የቤተ መቅደሱ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ዘሮች | 392 |
▼ This verse is empty because in this translation its contents have been moved to form part of verse ዕዝ 2:60.
60 ▼
61ከካህናቱ መካከል የኤብያ፣ የአቆስና የቤርዜሊ ዘሮች፤ ቤርዜሊ በዚህ ስም ሊጠራ የቻለው የገለዓዳዊውን የቤርዜሊን ልጅ አግብቶ ስለ ነበር ነው። 62እነዚህ በትውልድ መዝገቡ ውስጥ የቤተ ሰባቸውን ዝርዝር ፈለጉ፤ ነገር ግን ማግኘት አልቻሉም፤ ስለዚህ እንዳልነጹ ተቈጥረው፣ ከክህነት አገልግሎት ተገለሉ። 63አገረ ገዡም በኡሪምና በቱሚም እግዚአብሔርን የሚጠይቅ ካህን እስኪነሣ ድረስ፣ እጅግ ከተቀደሰው ምግብ እንዳይበሉ አዘዛቸው። 64ከምርኮ የተመለሱት ሰዎች ብዛት 42,360 ነበረ፤ 65ይህም 7,337 ከሚሆኑት ከወንዶችና ከሴቶች አገልጋዮቻቸው በተጨማሪ ነው፤ 200 ወንድና ሴት ዘማሪዎችም ነበሯቸው። 66736 ፈረሶች፣ 245 በቅሎዎች፣ 67435 ግመሎችና 6,720 አህዮች ነበሯቸው። 68በኢየሩሳሌም ወደሚገኘው ወደ እግዚአብሔር ቤት በደረሱ ጊዜ፣ አንዳንድ የቤተ ሰብ መሪዎች በቀድሞው ቦታ እንደ ገና ለሚሠራው የእግዚአብሔር ቤት በበጎ ፈቃድ ስጦታ አደረጉ። 69እንደየችሎታቸውም 61,000 የወርቅ ዳሪክ ▼▼ In this translation, this verse contains text which in some other translations appears in verses ዕዝ 2:59-ዕዝ 2:60.
ከዚህ የሚከተሉት ደግሞ ከቴልሜላ፣ ከቴላሬሳ፣ ከክሩብ፣ ከአዳንና ከኢሜር ከተሞች የመጡ ናቸው፤ ነገር ግን ቤተ ሰቦቻቸው የእስራኤል ዘር መሆናቸውን ማስረዳት አልቻሉም፤ cv የዳላያ፣ | |
የጦብያና የኔቆዳ፣ ዘሮች | 652 |
▼ 500 ኪሎ ግራም ያህል ነው።
፣ 5,000 ምናን ▼▼ 2.9 ሜትሪክ ቶን ያህል ነው።
ብር፣ 100 ልብሰ ተክህኖ ለግምጃ ቤቱ ሰጡ። 70ካህናቱ፣ ሌዋውያኑ፣ መዘምራኑ፣ በር ጠባቂዎቹና የቤተ መቅደስ አገልጋዮቹ፣ ከሌሎች ሰዎች ጋር በየራሳቸው ከተሞች ሰፈሩ፤ የቀሩት እስራኤላውያንም በየከተሞቻቸው ተቀመጡ።
Copyright information for
AmhNASV