1 Samuel 1:20
20
ስለዚህ ሐና ፀነሰች፤ የእርግዝናዋ ወራት በተፈጸመ ጊዜም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም፤ “
ከእግዚአብሔር
ለምኜዋለሁ” ስትል ሳሙኤል
▼
▼
በዕብራይስጡ ሳሙኤል የሚለው ቃል ድምፅ
እግዚአብሔር ሰማ
ከሚለው ሐረግ ጋር ይመሳሰላል።
አለችው።
Copyright information for
AmhNASV