Exodus 20:4-5
4
በላይ በሰማይ ወይም በታች በምድር ካለው ወይም በውሃ ውስጥ ከሚኖሩት ነገሮች በማናቸውም ምስል ለራስህ ጣዖትን አታብጅ።
5
አትስገድላቸው፤ አታምልካቸውም፤ እኔ
እግዚአብሔር
አምላክህ
(ያህዌ ኤሎሂም)
የሚጠሉኝን ልጆች ከአባቶቻቸው ኀጢአት የተነሣ እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ድረስ የምቀጣ ቀናተኛ አምላክ
(ኤሎሂም)
ነኝ፤
Copyright information for
AmhNASV